Discover millions of ebooks, audiobooks, and so much more with a free trial

Only $11.99/month after trial. Cancel anytime.

የአገልግሎት ሥነ ምግባር
የአገልግሎት ሥነ ምግባር
የአገልግሎት ሥነ ምግባር
Ebook82 pages31 minutes

የአገልግሎት ሥነ ምግባር

Rating: 4 out of 5 stars

4/5

()

Read preview

About this ebook

ዳግ ሂዋርድ ሚልስ በጊዜው አገልግሎት ውስጥ ያለውን የእውነተኛ ህይወት ገጠመኞች በዚህ ድንቅ ስራው ይገመግማል፡፡ ገንዘብ፣ፖለቲካ፣ከተቃራኒ ፆታ ጋር ስለሚኖረን ግንኙነቶችና አገልግሎታዊ ተጽዕኖችን የመሳሰሉትን ጠቃሚ የሆኑ ጉዳዮችን ያሳየናል፡፡ ይህ መጽሐፍ ለእያንዳዱ መሪ ሊኖረው የሚገባ፣ ለጥሪህ መሰረታው የሆኑ ልምምዶችን በቀላሉ የሚያስረዳ መመሪያ ነው፡፡ ለመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት ተማሪዎችና በቤተክርስቲያን ውስጥ ለሚሰሩ እንዲኖራቸው በከፍተኛው የሚመከር ነው።

Languageአማርኛ
Release dateJul 28, 2016
ISBN9781613954423
የአገልግሎት ሥነ ምግባር
Author

Dag Heward-Mills

Bishop Dag Heward-Mills is a medical doctor by profession and the founder of the United Denominations Originating from the Lighthouse Group of Churches (UD-OLGC). The UD-OLGC comprises over three thousand churches pastored by seasoned ministers, groomed and trained in-house. Bishop Dag Heward-Mills oversees this charismatic group of denominations, which operates in over 90 different countries in Africa, Asia, Europe, the Caribbean, Australia, and North and South America. With a ministry spanning over thirty years, Dag Heward-Mills has authored several books with bestsellers including ‘The Art of Leadership’, ‘Loyalty and Disloyalty’, and ‘The Mega Church’. He is considered to be the largest publishing author in Africa, having had his books translated into over 52 languages with more than 40 million copies in print.

Related to የአገልግሎት ሥነ ምግባር

Related ebooks

Reviews for የአገልግሎት ሥነ ምግባር

Rating: 4 out of 5 stars
4/5

3 ratings0 reviews

What did you think?

Tap to rate

Review must be at least 10 words

    Book preview

    የአገልግሎት ሥነ ምግባር - Dag Heward-Mills

    ካልተገለፀ በቀር፣ በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ያሉ ጥቅሶች ሁሉ የተወሰዱት በ1954 ዓ.ም. ከታተመው የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ነው።

    Find out more about Dag Heward-Mills

    Healing Jesus Crusade

    Write to: evangelist@daghewardmills.org

    Website: www. daghewardmills.org

    Facebook: Dag Heward-Mills

    Twitter: @EvangelistDag

    ላይትሃውስ ቻፕል ኢንተርናሽናል

    መ.ሳ ቁጥር 15134

    አዲስ አበባ

    ኢትዮጵያ

    መታሰቢያነቱ

    ለባለቤቴ አባት ለሞይስ ክዌኩ ቤደን

    ከእርስዎ ከተማርኩት ብዙና ውድ ነገሮች አመሰግኖታለሁ። ለኔ እንደ ሁለተኛ አባቴ ሆነውልኛል።

    ይህንን መጽሐፍ በሙሉም ሆነ በከፊል ያላሳታሚው ፈቃድ ማባዛት የተከለከለ ነው፡

    Table of Contents

    ምዕራፍ 1. ስነ ምግባር ለምን አስፈለገ

    ምዕራፍ 2. ስነ ምግባር ለመሪ

    ምዕራፍ 3. ሥነ ምግባር ለረዳቶች

    ምዕራፍ 4. ከአገልግሎት ለመልቀቅና ወደሌላ ለመሄድ የሚያስፈልግ ስነምግባር

    ምዕራፍ 5. ለቤተክርስቲያን ኘሮግራም ስነምግባር

    ምዕራፍ 6. ከቤተክርስቲያን አባላት ጋር ስለሚኖርህ ግንኙነት ስነምግባር

    ምዕራፍ 7. ከተቃራኒ ፆታ ጋር ለሚኖር ግንኙነት ስነምግባር

    ምዕራፍ 8. ስነምግባር - ከውጭ አገልጋዮች ጋር ባለ ግንኙነት

    ምዕራፍ 9. ስነምግባር - ስለተጋባዥ አገልጋዮች

    ምዕራፍ 10. ለተጓዥ አገልጋዮች የሚገባ ስነምግባር

    ምዕራፍ 11. ስለ ገንዘብ ማወቅ የሚገባን ስነምግባር

    ምዕራፍ 12. ስጦታን ስለመቀበል የሚገባ ስነምግባር

    ምዕራፍ 13. የግል ሕይወትን ምስጢራዊነት ስለማክበር የሚገባ ስነምግባር

    ምዕራፍ 14. በአደባባይ ስለመታየት የሚገባ ስነምግባር

    ምዕራፍ 15, ስነምግባር ከውጪ ሰዎች ጋር ባለን ግንኙነት

    ምዕራፍ 1

    ስነ ምግባር ለምን አስፈለገ

    ብዘገይ ግን፥ በእግዚአብሔር ማደሪያ ቤት መኖር እንዴት እንደሚገባ ታውቅ ዘንድ እጽፍልሃለሁ፤ ቤቱም የእውነት ዓምድና መሠረት፥ የሕያው እግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን ነው።

    1 ጢሞሲዎስ 3፡15

    አገልጋዮች ብዙ ጫና አለባቸው፡፡ የገንዘብ ጫና፣ የቤተሰብ ጫና፣ ሰው ከእነርሱ የሚጠብቅባቸው ነገር እነዚህ በአገልግሎት ከሚገጥሙ ጫናቸዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡ በጌታ አገልግሎት ውስጥ ከሚገጥሙ ከነዚህ ጫናዎች የተነሳ ብዙ ጊዜ የመጋቢዎች ፀባይ ከመስመር የለቀቀ ይሆናል፡፡

    በአገልግሎት ውስጥ ያለ ሰው የሚያሳየው ከመስመር የወጣ ባህሪ የአገልግሎታችንን አላማ በሕይወት እንዳንገልጠው ያደርገናል፡፡ በክርስትና ታሪክ ውስጥ ከመቼውም ጊዜ ይልቅ በአሁኑ ጊዜ አለም የአገልጋዮችን አኳኋንና የሕይወት ዘይቤ በጥንቃቄ እየተከታተለች ነው፡፡ እኛ ወደ አገልግሎት የተጠራንው  ከፍ ባለ የሕይወት ደረጃ ለመገኘት መታገል አለብን፡፡

    አለም እኛን ለማሳደድ እንድትችል ከእኛ ዘንድ አንዳች ግድፈት ለማግኘት እየተከታተለችን ነው፡፡ ለዚህ ነው በማያምኑት ዘንድ እንኳን አገልጋዩች በመልካም የተመሰከረላቸው መሆን እንዳለባቸው ጰውሎስ የሚመሰክረው ፡፡

    በዲያብሎስ ነቀፋና ወጥመድም እንዳይወድቅ፥ በውጭ ካሉት ሰዎች ደግሞ መልካም ምስክር ሊኖረው ይገባዋል።

    1 ጢሞቲዎስ 3፡7

    እግዚአብሔር ሰውን ሲጠራ አስቀድሞ የሚጠራው እንዲከተለው ሲሆን፣ ቀጥሎ ደግሞ ከእርሱ እንዲማር ነው፡፡ መማርን ፈጽሞ አናቆምም፡፡ አገልግሎት የማያቋርጥ ትምህርት ያለው ረጅም ጉዞ ነው፡፡ ጳውሎስ እንድንማር ከጠየቀን አንዱ ጉዳይ የአኗኗር ዘይቤውን ነው፡፡ በሌላ አባባል እንደ አገልጋይ፣ የእርሱን አልባሌ ባህሪ የገሩትን የስነምግባር መርሆዎች ልንከተል ይገባል፡፡

    እነዚህም ደግሞ አስቀድሞ ይፈተኑ፥ ከዚያም በኋላ ያለ ነቀፋ ቢሆኑ በዲቁና ሥራ ያገልግሉ።

    2 ጢሞቲዎስ 3፡10

    እንግዲያው የአገልግሎት ስነ ምግባሮች ምንድን ናቸው? እነዚህ በአገልግሎታችን ልንከተላቸው የሚገባን መለኪያዎች፣መርሆዎች እና መመሪያዎች ናቸው፡፡ የስነ-ምግባር መርሆዎች ቅን፣ ለአእምሮ የሚመቹ፣ክብርን የተላበሱ፣ ግብረገባዊ፣ ሕጋዊ፣ ከነቀፌታ በላይና ሀቅን የተመሉ ናቸው፡፡

    ከስነ ምግባር ውጪ የሆነ ባህሪ ግን በሌላ መልኩ ነውረኛ፣ ሚዛናዊ ያልኀሆነ፣ አግባብ ያልሆነ፣ አሳፋሪ፣ አጠራጣሪ፣ ይሉኝታ የሌለውና ጠማማ ምናልባትም አንካሳ  ነው፡፡

    ስነ

    Enjoying the preview?
    Page 1 of 1